top of page
“ የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።”
መጽሐፈ ኢያሱ 1:8

ተልእኳችን /Mission
በእግዚአብሔር ፈጣሪነት በእየሱስ ክርስቶስ ብቸኛ አዳኝነት እንዲሁም በጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምጽአቱ ተስፋ የተመሰረተው እምነታችንን በአካባቢያችን ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መመስከር።
The mission of the Ethiopian Seventh_day Adventist Church in Washington, D.C. is to prepare the hearts and minds of all Ethiopians and others (in Washington, D.C., Virginia, Maryland area and beyond) for the Second Coming of our Lord Jesus Christ through the Word of God.
bottom of page